Thursday, November 26, 2015

ኑ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ እንስራ!!!!! ነህ 2:20


 ለነፍሳችን ቤዛ የሚሆንልንን መንፈሳዊ ስራ በመስራት የአቅማችንን በማድረግ የተጀመረውን ህንጻ ቤተክርስቲያን ከፍጻሜ እናድርስው፡፡ 

በመጀመርያ ይህን ሁሉ ላደረገ ልዑል እግዚአብሔር ክብር ምስጋና ይግባው እንላለን!!

                                                              ለበረከት ተጠርታችኃል


አሁንም፥ እነሆ፥ እግዚአብሔር ለመቅደስ የሚሆን ቤትን ትሠራ ዘንድ መርጦሃልና ጠንክረህ ፈጽመው። (መጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ 28፡10)


ለዚህም የተቀደሰ አላማ እጃችሁን በመዘርጋት እንድትረዱና የበረከቱ ተካፋይች ትሆኑ ዘንድ ቅዱስ ሚካኤል   ስም እንጠይቃለን፡

No comments:

Post a Comment